የባንኩ ሴት ሠራተኞች ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሴት ሠራተኞች የዘንድሮውን የዓለም የሴቶች ቀን በድምቀት አከበሩ። ቀኑ “እኔም የእህቴ ጠባቂ ነኝ” በሚል መሪ ቃል በአገርአቀፍ ደረጃ ለ47ኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል። የካቲት 29 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በባንኩ አዳራሽ የተከናወነውን ሥነሥርዓት በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኮርፖሬት ሰርቪስ ም/ገዥ አቶ እዮብ ገብረኢየሱስ ዕለቱ […]
የባንኩ ሠራተኞች 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል አከበሩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሠራተኞችና የማኔጅመንት አባላት 127ኛውን የአድዋ ድል በዓል በድምቀት አከበሩ። የካቲት 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በባንኩ አዳራሽ በተከናወነው ሥነሥርዓት ላይ የማኔጅመንት አባላትና የባንኩ ሠራተኞች፣ የተገኙ ሲሆን፣ በልዩ ልዩ ሁነቶች መርሐግብሩ ተከናውኗል። መርሐግብሩን በንግግር የከፈቱት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኮርፖሬት ሰርቪስ ም/ገዥ አቶ እዮብ ገብረኢየሱስ የአድዋ […]
የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኤልያስ ሳላህ የተረጋጋ ዋጋና የውጭ ምንዛሬ እንዲሁም ጤናማ የፋይናንስ ሥርዓት የማክሮኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት በመሆናቸው የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ እነርሱ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ አዲሱ የባንኩ ገዥ አቶ ማሞ እስመለዓለም ምህረቱ ገለጹ፡፡ ከፋይናንስ ዘርፍ የሥራ ኃላፊዎች ጋርም በዘርፍ የ 6 ወር አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ጥር 24 ቀን 2015 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲሱ […]
በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አህመድ የተሾሙት የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን የቦርድ አመራር አባላት ሥራ ጀመሩ። በቅርቡ ወደ ሥራ እንደሚገባ ይጠበቅ የነበረውን የካፒታል ገበያ ባለሥልጣንን የሚያገለግሉ ስድስት የቦርድ አባላት ኅዳር 22 ቀን 2015 ዓ.ም. መሾማቸው ይታወቃል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) የቦርዱ ሰብሳቢ ሆነው ተሹመዋል። ሌሎቹ የቦርዱ አባላት የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ […]
የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ሥራ ሊጀምር ነው የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድን (Deposit Insurance) ሥራ ለማስጀመር የሚስችሉ የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ የሚኒስተሮች ምክር ቤት ባጸደቀው ደንብ ቁጥር 482/2013 መሠረት መቋቋሙን ተከትሎ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ፈንዱን በበላይነት የሚመሩ አምስት የቦርድ አባላትን ሾመዋል። በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ […]
NBE Issues a Directive that limits Birr and Foreign Currency Holding Addis Ababa/ 06/05/2022. National Bank of Ethiopia (NBE) has issued a Directive to limit on Birr and Foreign Currency Holding in the territory of Ethiopia.Signed by H.E. Dr. Yinager Dessie, the Governor of the National Bank of Ethiopia (NBE), the Directive FXD/81/2022, shall enter […]
Addis Ababa August09/2022/:- The Ethiopian banking sector has registered a remarkable growth despite the fact that it faced various challenges such as COVID-19, internal conflict, and the Ukraine-Russia crisis, Dr. Yinager Dessie said.In a meeting held with CEOs of banks, on 8th August 2022 at Hilton Hotel, H.E. Dr. Yinager Dessie, Governor of the National […]
የኤግዝኪዩቲቭ ማኔጅመንት አባላት የችግኝ ተከላ አካሄዱ ሐምሌ 5 ቀን 2014 ዓ.ም:- በባንኩ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የኤግዝኪዩቲቭ ማኔጅመንት አባላት የአራተኛውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር መሠረት በማድረግ የችግኝ ተከላ አካሄዱ። ትናንት ሐምሌ 5 ቀን 2014 ዓ.ም አቃቂ/ቃሊቲ በሚገኘው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ጥናት ተቋም በተካሄደው በዚህ መርሐግብር የኤግዝኪዩቲቭ ማኔጅመንት አባላት ክቡር ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ፣ […]