News letter October 2019 - National Bank

News letter October 2019

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተጣለበት ትልቅ ሀገራዊ ሀላፊነት አኳያ አቅሙን አጎልብቶ በርካታ ትላልቅ ተግባራት ማከናወን እንዳለበት የባንኩ ገዥ ዶ/ር ይናገር ደሴ ገለፁ፡፡ አዲስ ከተሾሙት ም/ ገዥዎችና ዳይሬክተሮች ጋርም የትውውቅ መድረክ ተካሂዷል፡፡ መስከረም 29 ቀን 2012 ዓ.ም በባንኩ የቦርድ አዳራሽ በተካሂደው የሲኒየር ማኔጅመንት ስብሰባና የትውውቅ መድረክ ላይ ክቡር ገዥው እንዳሉት ባንኩ ጠንካራ ሥራ ማከናወን የለውጥ ሂደቱን ማሳካት ያስችለው ዘንድ ነባር አመራር አባላትን በአዲስ በመተካት በአዲስ ሀይል አቅሙን ማሳደግ ይጠበቅበታል፡፡

The National Bank of Ethiopia was established in 1963 by proclamation 206 of 1963 and began operation in January 1964.

P.O.Box: 5550
Tel: +251 115 517 430
E-mail: nbeinfo@nbe.gov.et
Fax: +251 115 514 588
Avenue: Sudan Street

Navigation

Follow Us